በሣይበር ደህንነት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

ነሀሴ 26/2017 . ለአማራ ስቴት ዩኒቨርስቲ አመራሮችና ሠራተኞች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የስቴት ዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት አቶ እሱባለው መሠለ እንደገለፁት የቴክኖሎጅ መሠረተ ልማት እና መሠረታዊ የሣይበር ደህንነት ንቃተ ህሊና ስልጠናው ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡

ስልጠናው በስቴት ዩኒቨርስቲው ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ ፀሀየ አስረስ ተሰጥቷል፡፡

በስልጠናውም ሁሉም የስቴት ዩኒቨርስቲው አመራሮችና ሠራተኞች ተሳትፈዋል፡፡

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top