ነሀሴ 26/2017 ዓ.ም ለአማራ ስቴት ዩኒቨርስቲ አመራሮችና ሠራተኞች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የስቴት ዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት አቶ እሱባለው መሠለ እንደገለፁት የቴክኖሎጅ መሠረተ ልማት እና መሠረታዊ የሣይበር ደህንነት ንቃተ ህሊና ስልጠናው ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡
ስልጠናው በስቴት ዩኒቨርስቲው ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ ፀሀየ አስረስ ተሰጥቷል፡፡
በስልጠናውም ሁሉም የስቴት ዩኒቨርስቲው አመራሮችና ሠራተኞች ተሳትፈዋል፡፡
Amahara Region State University is one of the leading higher education and training institutions in Ethiopia mandated to shoulder missions related to leadership capacity building, both at regional and national levels.